Friday, August 26, 2011

ስለ ተሐድሶ ፕሮቴስታንታዊ ጉዳይ በሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ሰላም የሰጠው ቃለ ምልልስ

ስለ ተሐድሶ ፕሮቴስታንታዊ እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ያስተላለፈውን መልዕክት እነሆ!!! ምንጭ (ደጀ ሰላም)

ስለ ተሐድሶ እና ተያያዥ ጉዳዮች የዘሪሁን ሙላቱ ቃለ ምልልስ


“የሃይማኖታችን ጉዳይ የፓትርያርኩ ብቻ አይደለም” የሚለው ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ከቅ/ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ  የመጀመሪያ ዲግሪውን በሥነ መለኮት፣ ሁለተኛ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር በፊሎሎጂ ትምህርት ተመርቋል። በአሁኑ ወቅትም ደግሞ የዶክትሬት (ፒ.ኤች.ዲ) ጥናቱን በማገባደድ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ተሐድሶ እንቅስቃሴ ወቅታዊ ሁኔታ እና ቤተ ክርስቲያኒቱ በምትከተለው አስተምህሮ ዙሪያ ከዕንቁ መጽሔት ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ቀርቧል።
 
 
ከዚህ በታች ያለውን ሙሉ ቃለ መጠይቁን እንድታነቡ በአክብሮት እንጠይቃለን!!!

No comments:

Post a Comment